May 30, 2024

በዳግም የትምህርት ዕድል ፕሮጀክት አተገባበር እና ዘላቂነት ዙሪያ ከባለድርሻ አካለት ጋር የምክከር መድረክ ተካሄደ፡፡

የወላይታ ልማት ማህበር ከሉሚኖስ ፈንድ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በዳሞት ጋሌ፣ ቦሎሶ ሶሬ እና ባይራ ኮይሻ ወረዳዎች በሚተገብረው “Luminos Second Chance Education” ፕሮጀክት ዕድሜያቸው ለትምህርት ደርሶ በተለያየ ምክንያት በትምህርት ገበታ የማይገኙ ህጻናትን ወደ ትምህርት ቤት በመመለስ በአንድ ዓመት ከ1ኛ እስከ 3ኛ ክፍል አስተምሮ ወደ 4ኛ ክፍል በማዛወር ከዕድሜ አቻዎቻቸው ጋር እኩል ያደርጋል፡፡ ፕሮጀክቱ በዛሬው ዕለት በእስካሁን […]

በዳግም የትምህርት ዕድል ፕሮጀክት አተገባበር እና ዘላቂነት ዙሪያ ከባለድርሻ አካለት ጋር የምክከር መድረክ ተካሄደ፡፡ Read More »

በወረዳ ደረጃ እየተሰጠ የቆየው የግንዘቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

የወላይታ ልማት ማህበር ከCBM (Christian Blind Mission) ኢትዮጵያ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በሚያከናወነው አካል ጉዳተኞችን ያካተተ የአደጋ ስጋት ቅነሳ (Disability Inclusive Disaster Risk Reduction) ፕሮጀከት በዳሞት ጋሌ፣ ዳሞት ሶሬ እና ዳሞት ወይዴ እንደደሚከናወን ይታወቃል፡፡ ከፕሮጀክቱ ተግባራት አንዱ ለአካል ጉዳተኛ ማህበራት፣ ለአደጋ ስጋት ቅነሳና የማህበረሰብ አካትቶ ልማት ኮሚቴዎች ስለአካል ጉዳተኝነትና ተያያዥ ጉዳዮች፣ ስለአዳጋ ስጋት ቅነሳ እና ስለአካትቶ

በወረዳ ደረጃ እየተሰጠ የቆየው የግንዘቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ Read More »