ለተፋጠነ ትምህርት መርሀ ግብር አመቻች መምህራን እና መርሀ ግብሩን ለተገበሩ ወረዳዎች ዕውቅና ተሰጣቸው፡፡

ለተፋጠነ ትምህርት መርሀ ግብር አመቻች መምህራን እና መርሀ ግብሩን ለተገበሩ ወረዳዎች ዕውቅና ተሰጣቸው፡፡ የወላይታ ልማት ማህበር በሰው ሀብት ልማት ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከል አንዱ Luminos Second Chance Education ፕሮጀክት ነው፡፡ ልማት ማህበሩ በዚሁ ፕሮጀክት በሶስት በባይራ ኮይሻ፣ ዳሞት ጋሌና ቦሎሶ ሶሬ ወረዳዎች ከሉሚኖስ ፈንድ ኢትዮጵያ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ ውጭ የሆኑ እድሜያቸው ከ9-14 […]

ለተፋጠነ ትምህርት መርሀ ግብር አመቻች መምህራን እና መርሀ ግብሩን ለተገበሩ ወረዳዎች ዕውቅና ተሰጣቸው፡፡ Read More »

የኩባንያው የግንባታ ስራዎች አፈጻጸም በከፍተኛ ደረጃ ላይ መሆኑ ተገለጸ፡፡

የኩባንያው የግንባታ ስራዎች አፈጻጸም በከፍተኛ ደረጃ ላይ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው የዳሞታ ኮንስትራክሽን ኩባንያ ለወላይታ ዞን ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ገንብቶ ያጠናቀቀውን ቢሮ ባስረከበበት ወቅት ነው፡፡ በወላይታ ልማት ማህበር የሚተዳደረው የዳሞታ ኮንስትራክሽን ኩባንያ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራት ያላቸውን ግንባታዎች በከፍተኛ ጥራትና ፍጥነት ገንብቶ እንደሚያጠናቅቅ ይታወቃል፡፡ ኩባንያው ከግንባታ ስራዎች በተጨማሪ ማሽኔሪዎችን በማከራየትና ሲሚንቶ በማከፋፈል ለህብረተሰቡ አገልግሎት

የኩባንያው የግንባታ ስራዎች አፈጻጸም በከፍተኛ ደረጃ ላይ መሆኑ ተገለጸ፡፡ Read More »

ማህበሩ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከሚገኙ የፌዴራልና ክልል ተቋማት እንዲሁም የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጋር በልማት ዙሪያ ዉይይት አካሄደ።

ማህበሩ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከሚገኙ የፌዴራልና ክልል ተቋማት እንዲሁም የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጋር በልማት ዙሪያ ዉይይት አካሄደ። በዉይይት መድረኩ ልማት ማህበሩ የአባላትን ቁጥር በማሳደግና የገቢ ማስገኛ ተቋማትን በማጠናከር ከለጋሾች ድጋፍ በመላቀቅ በራሱ እግር መቆም እንዳለበት በአጽንኦት አስተያየት ተሰጥቷል። በተጨማሪም የወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤትን ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑ ተመልክቷል። ዉይይቱን የማህበሩ የበላይ ጠባቂና የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ

ማህበሩ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከሚገኙ የፌዴራልና ክልል ተቋማት እንዲሁም የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጋር በልማት ዙሪያ ዉይይት አካሄደ። Read More »

ማህበሩ ለወጣቶች ከ6 መቶ ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ የጸጉር ማስተካከያ ዕቃዎችን ገዝቶ አበረከተ፡፡

ማህበሩ ለወጣቶች ከ6 መቶ ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ የጸጉር ማስተካከያ ዕቃዎችን ገዝቶ አበረከተ፡፡ የወላይታ ልማት ማህበር በሁለንተናዊ ልማት የወጣቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተለያየ ጊዜ በሚተገብራቸው የልማት ተግባራት ተጠቃሚ አድርጓቸዋል፡፡ ማህበሩ ከአጋር ድርጅቶች በሚያገኘው የገንዘብ ድጋፍ ለወጣቶች የክህሎት ማሳደጊያ ስልጠና በመስጠትና በማህበር ተደራጀተው በቁጠባ በመሰማራት ኑሮአቸውን እንድያሻሽሉ ሁኔታዎችን በመማመቻቸት ሲሰራ ቆይቷል፡፡ ልማት ማህበሩ ከጣሊያን የሀገር ውስጥ

ማህበሩ ለወጣቶች ከ6 መቶ ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ የጸጉር ማስተካከያ ዕቃዎችን ገዝቶ አበረከተ፡፡ Read More »

ወላይታ ልማት ማህበር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሊቃን ለማጠናከር የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ አካሄደ።

የወላይታ ልማት ማህበር የምሁራን መፍለቂያ የሆነዉን የወላይታ ሊቃ ት/ቤት ለማጠናከር ከመጋቢት ወር ጀምሮ እያካሄደ ባለዉ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብር ከመላዉ ዓለም ሁሉም የማህበሩ አባላትና ደጋፊዎች መሳተፋቸው ይታወቃል ። በዛሬው ዕለት ደግሞ በማስተባበሪያ ጽ/ቤቱ አስተባባሪነት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የልማት ማህበሩ አባላትና ደጋፊዎች በተገኙበት በአቃቂ ክ/ከተማ የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሯል። በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ

ወላይታ ልማት ማህበር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሊቃን ለማጠናከር የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ አካሄደ። Read More »

በአካትቶ ልማት ዘላቂነት ዙርያ ምክክር ተደረገ።

በአካትቶ ልማት ዘላቂነት ዙርያ ምክክር ተደረገ። የወላይታ ልማት ማህበር ከCBM (Christian Blind Mission) ባገኘዉ የገንዘብ ድጋፍ በቦሎሶ ቦምቤ፣ ኪንዶ ኮይሻና ዳሞት ሶሬ ወረዳዎች በሚተገበረው CBID(Community Based Inclusive Development) ፕሮጀከት አካል ጉዳተኞችንና ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎችን የመደገፍና የማብቃት ስራ ይሰራል። ፕሮጀክቱ ከሰሞኑ በሶስቱም ወረዳዎች ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ከፕሮጀክቱ መጠናቀቅ በኋላ ስላለው የአካትቶ ልማት ተግባራት ቀጣይነት ምክክር

በአካትቶ ልማት ዘላቂነት ዙርያ ምክክር ተደረገ። Read More »

በዳግም የትምህርት ዕድል ፕሮጀክት አተገባበር እና ዘላቂነት ዙሪያ ከባለድርሻ አካለት ጋር የምክከር መድረክ ተካሄደ፡፡

የወላይታ ልማት ማህበር ከሉሚኖስ ፈንድ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በዳሞት ጋሌ፣ ቦሎሶ ሶሬ እና ባይራ ኮይሻ ወረዳዎች በሚተገብረው “Luminos Second Chance Education” ፕሮጀክት ዕድሜያቸው ለትምህርት ደርሶ በተለያየ ምክንያት በትምህርት ገበታ የማይገኙ ህጻናትን ወደ ትምህርት ቤት በመመለስ በአንድ ዓመት ከ1ኛ እስከ 3ኛ ክፍል አስተምሮ ወደ 4ኛ ክፍል በማዛወር ከዕድሜ አቻዎቻቸው ጋር እኩል ያደርጋል፡፡ ፕሮጀክቱ በዛሬው ዕለት በእስካሁን

በዳግም የትምህርት ዕድል ፕሮጀክት አተገባበር እና ዘላቂነት ዙሪያ ከባለድርሻ አካለት ጋር የምክከር መድረክ ተካሄደ፡፡ Read More »

በወረዳ ደረጃ እየተሰጠ የቆየው የግንዘቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

የወላይታ ልማት ማህበር ከCBM (Christian Blind Mission) ኢትዮጵያ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በሚያከናወነው አካል ጉዳተኞችን ያካተተ የአደጋ ስጋት ቅነሳ (Disability Inclusive Disaster Risk Reduction) ፕሮጀከት በዳሞት ጋሌ፣ ዳሞት ሶሬ እና ዳሞት ወይዴ እንደደሚከናወን ይታወቃል፡፡ ከፕሮጀክቱ ተግባራት አንዱ ለአካል ጉዳተኛ ማህበራት፣ ለአደጋ ስጋት ቅነሳና የማህበረሰብ አካትቶ ልማት ኮሚቴዎች ስለአካል ጉዳተኝነትና ተያያዥ ጉዳዮች፣ ስለአዳጋ ስጋት ቅነሳ እና ስለአካትቶ

በወረዳ ደረጃ እየተሰጠ የቆየው የግንዘቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ Read More »

ለማህበሩ ፋይናንስ አመራሮችና ባለሙያዎች የፋይናንስ ሪፖርት ስልጠና ተሰጠ፡፡

የወላይታ ልማት ማህበር ከአባላቱ፣ ከረጂ ድርጅቶችና ከገቢ ማስገኛ ተቋማት የሰበሰበውን ሀብት ለታለመለት የልማት ግብ ለማዋል ሀብቱን በዘመናዊ የፋይናንስ አሰራር ይመራል፡፡ ማህበሩ መንግስታዊ ያልሆነና ለትርፍ ያልተቋቋመ የልማት ድርጅት እንደመሆኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸውን የፋይናንስ አሰራሮች ይከተላል፡፡ ይኼም የፋይናንስ አሰራር ስታንዳርድ IFRS/IPSAS (International Financial Reporting Standards/ International Public Sector Accounting Standards) ነው፡፡ ማህበሩ ለፋይናንስ አመራሮችና ባለሙያዎች

ለማህበሩ ፋይናንስ አመራሮችና ባለሙያዎች የፋይናንስ ሪፖርት ስልጠና ተሰጠ፡፡ Read More »